ከኢትዮጵያ ሚሊኒየም በፊት
በ1985 ዓ.ም በጣት የሚቆጠሩ ባለሃብች የተጀመረው የዞኑ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ዕድገቱ እስከ 199ዐ.ም መጨረሻ ድረስ አዝጋሚ ነበር፡፡ ተግባሩ አዲስ መሆኑ፣የሃገሪቱ ባለሃብቶች በተቀዳሚዎች መንግስታት ከነበራቸው ልምድ የተነሳ በመንግስት ላይ እምነት መጣል ባለመቻላቸው፣ የአገልግሎት አሰጣጡ ውጣ ውረድ የበዛበት ስለነበር የፋይዳውን ያህል ባለሃበቶችን በመሳብ በኩል የጎላ ዉስንነት ነበር፡፡ ይሁን እንጂ በየአመቱ በተደረጉት የዞኑን የኢንቨስተመንት አማራጮችን የማስተዋዎቅና መስተንግዶ የማሻሻል ሂደት ወደ ዞኑ የሚመጡ የባለሃብቶች ቁጥር በሚፈለገው ልክ ባይሆንም እያደገ መጥቶ እስከ ሰኔ 2013 ዓ.ም ድረስ 1930 የሚደርሱ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ብቻ የተሰማሩ ፕሮጀቸቶች 147,228,941,598.12 ቢሊዮን ብር በማፍሰስ ለመንቀሳቀስና 400,124 ያህል ዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱ ሲሆን Read More/Download