FAQ

Have Any Questions?
በአዲስ መልክ ኢንቨስትመንት ለሚጀምሩ ወይም የኢንቨስትመንት ፈቃድ ኖሯቸው ለሌለ ድርጅት አድስ ፈቃድ ለሚፈልጉ በኢንቨስትመንት አዋጅና ደንቡ እንዲሁም በክልሉ መንግስት በሚወጣ ደንብና መምሪያ መሰረት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለማውጣት መመዘኛዎቸን ለሚያሟሉ ግለሰቦች ፣ ድርጅቶችና ሕጋዊ ሰውነት ላገኙ አካሎች ይሰጣል፡፡ Read More

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የሰሜን ሸዋ ዞን ለኢንቨስትመንት ምቹና ተመራጭ የሆነበት ምክኒያቶች

  1. ዞኑ ሁሉንም የአየር ንብረት ይዞ የሚገኝ በመሆኑ፤
  2. ዞኑ በርካታ የጥሬ ዕቃና እምቅ ሃብቶች ባለቤት በመሆኑ፤
  3. ዞኑ ከወደብ ያለው ርቀት ለወጪና ገቢ ምርቶ አማካኝ ሆኖ መገኘቱ፤
  4. ዞኑ ላይ አማካኝ ሊሰራ የሚችል የሰው ሃይል መኖሩ፤
  5. ዞኑ በአንጻራዊ አስተማማኝ ሰላም ያለበት መሆኑ፤
  6. በዞኑ በሚገኙ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት አሰራር አስመልክቶ መልካም መስተንግዶ መኖሩ ፤
  7. በሁሉም ወረዳና የከተማ አስተዳደሮች ለኢቨስትመንት በተለይ ለአምራች ኢንዱስተሪዎች ተብሎ የተለየና ተከለለ መሬት መዘጋጀቱ
 በማኑፋክቸሪንግ በአግሮ ፕሮሰሲንግ ፡- በምንጃር ሸንኮራ፤ ቡለጋ ከተማ
Just submit your details and we’ll be in touch shortly.
Looking for Professional Approach and Quality Services?