Posted by nszii on 0000-00-00 00:00:00 |
Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin Visits: 121
በአብክመ
የኢንዱሰትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ድጋፍ ቡድን በሰሜ ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ እና በስሩ ለሚገኙት ቡልጋ ከተማ አስተዳደር እና አንጎለላና ጣራ ወረዳ በመስክ እና በቢሮ በመገኘት ድጋፍ ሰጥቷል ። በዚህ ድጋፍ የዞኑን መምሪያ ወረዳዎችን የሚደግፍበትን እና በአጠቃላይ የድጋፍና ክትትል ስርዓቱን ፤ የዞኑን የቁልፍና አበይት ተግብራት አፈፃፀምን በ2018 አሰከ አሁን ባለው የሰራ እንቅስቃሴ
የነበሩ ጠንካራና እና ደካማ ስራዎችን ያመላከቱ ሲሆን በመጨረሻም ሁለተኛው ሩብ አመት አፈፃፀሙ የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ
የቀጣይ አቅጣጫዎችን በመስቀመጥ
ለመግባባት ተችሏል ።