Posted News

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ

Events Ethiopian Tamirit

Posted by nszii on 2025-08-10 14:28:14 | Last Updated by nszii on 2025-08-10 14:28:14

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ

በሰሜን ሸዋ ዞን ቡልጋ ከተማ ጥር 27/2017 ዓም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሚል መሪ ቃል ወረዳዊ የኢንቨትመት ፎረም ተካሄደ፡፡

 

በመድረኩ የከተማው አስተባባሪ አመራሮቾ፣ጠቅላላ አመራሮች ባለሀብቶቾ፣ ተጋባዠዥ እንግዶች እና የሁሉም ባንክ አመራሮች በተጨማሪም የከተማው  የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመት /ቤት ባለሙያዎች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ በዕለቱም ባለሀብቱ ያለባቸውን ችግር ማለትም የመሠረተ ልማት መብራት  መንገድ   እንዲሁም የብድር ፣የጥሬ ዕቃ እና  ለከተማው አስተዳደር ነዋሪው ህብረተሰቡን በልማት እና ከስራ ዕድል ፈጠራ አንጻር ከማገዝ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል፡፡

Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin Visits: 102


Leave a Comment:
Looking for Professional Approach and Quality Services?