Teff (Eragrostis tef) is a highly nutritious and versatile grain native to North Shewa Zone and is a staple food in Ethiopian cuisine. It holds significant cultural, economic, and nutritional importance in the country.
For testing purpose.
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ስትሪንግ ኮሚቴ እቅዱን እና ተግባራቶችን ገመገመ።በሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ የኢንቨስትመንቱን ዘርፍ የሚያነቃቃውን የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ሁነት የካቲት 2/2017 ዓ.ም በዞኑ አንጎለላና ጠራ ወረዳ ማካሄዱን ተከትሎ የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።በዛሬው እለትም ሁሉም የዞን መምሪያ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ዘርፉ ያለበትን ሁኔታ ግምገማ ተደርጓል።የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተክለየስ በለጠ እና የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አይነኩሉ አበበ መድረኩን መርተውታል።የመምሪያው ሃላፊ አቶ ደምሰው መንበሩ መነሻ ሃሳብ አቅርበዋል ውይይትም ተደርጎበታል። የቀጣይ አቅጣጫዎችም ተመላክተዋል- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ተቋማዊ ሆኖ እንዲመራ ማድረግ እንዳለበት - 5ቱ የክላስተር አስተባባሪዎች በስራቸው ያሉትን ኮሚቴዎች እቅድ አቅደው እንዲወያዩ አቅጣጫ ተቀምጧል- የኢትዮጵያ ታምርት የንቅናቄ መድረኩን በድምቀት ለማክበር ሁሉም የክላስተር አስተባባሪ በባለቤትነት በመያዝ በአሉን በድምቀት ለማክበር የድርሻውን መወጣት እንዳለበት መግባባት ተፈጥሯል።- በየደረጃ ያለ አመራር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ላይ ባለሀብቶች እንዲሳተፉ የተጠናከረ ስራ መሰራት እንዳለበት መግባባት ላይ ተደርሷል።
በሰሜን ሸዋ ዞን ቡልጋ ከተማ ጥር 27/2017 ዓም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሚል መሪ ቃል ወረዳዊ የኢንቨትመት ፎረም ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የከተማው አስተባባሪ አመራሮቾ፣ጠቅላላ አመራሮች ፣ ባለሀብቶቾ፣ ተጋባዠዥ እንግዶች እና የሁሉም ባንክ አመራሮች በተጨማሪም የከተማው የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመት ፅ/ቤት ባለሙያዎች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ በዕለቱም ባለሀብቱ ያለባቸውን ችግር ማለትም የመሠረተ ልማት መብራት ፣ መንገድ እንዲሁም የብድር ፣የጥሬ ዕቃ እና ለከተማው አስተዳደር ነዋሪው ህብረተሰቡን በልማት እና ከስራ ዕድል ፈጠራ አንጻር ከማገዝ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል፡፡
በሰሜን ሸዋ ዞን ቡልጋ ከተማ ጥር 27/2017 ዓም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሚል መሪ ቃል ወረዳዊ የኢንቨትመት ፎረም ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የከተማው አስተባባሪ አመራሮቾ፣ጠቅላላ አመራሮች ፣ ባለሀብቶቾ፣ ተጋባዠዥ እንግዶች እና የሁሉም ባንክ አመራሮች በተጨማሪም የከተማው የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመት ፅ/ቤት ባለሙያዎች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ በዕለቱም ባለሀብቱ ያለባቸውን ችግር ማለትም የመሠረተ ልማት መብራት ፣ መንገድ እንዲሁም የብድር ፣የጥሬ ዕቃ እና ለከተማው አስተዳደር ነዋሪው ህብረተሰቡን በልማት እና ከስራ ዕድል ፈጠራ አንጻር ከማገዝ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል፡፡
የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ስትሪንግ ኮሚቴ እቅዱን እና ተግባራቶችን ገመገመ።በሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ የኢንቨስትመንቱን ዘርፍ የሚያነቃቃውን የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ሁነት የካቲት 2/2017 ዓ.ም በዞኑ አንጎለላና ጠራ ወረዳ ማካሄዱን ተከትሎ የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።በዛሬው እለትም ሁሉም የዞን መምሪያ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ዘርፉ ያለበትን ሁኔታ ግምገማ ተደርጓል።የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተክለየስ በለጠ እና የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አይነኩሉ አበበ መድረኩን መርተውታል።የመምሪያው ሃላፊ አቶ ደምሰው መንበሩ መነሻ ሃሳብ አቅርበዋል ውይይትም ተደርጎበታል። የቀጣይ አቅጣጫዎችም ተመላክተዋል- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ተቋማዊ ሆኖ እንዲመራ ማድረግ እንዳለበት - 5ቱ የክላስተር አስተባባሪዎች በስራቸው ያሉትን ኮሚቴዎች እቅድ አቅደው እንዲወያዩ አቅጣጫ ተቀምጧል- የኢትዮጵያ ታምርት የንቅናቄ መድረኩን በድምቀት ለማክበር ሁሉም የክላስተር አስተባባሪ በባለቤትነት በመያዝ በአሉን በድምቀት ለማክበር የድርሻውን መወጣት እንዳለበት መግባባት ተፈጥሯል።በየደረጃ ያለ አመራር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ላይ ባለሀብቶች እንዲሳተፉ የተጠናከረ ስራ መሰራት እንዳለበት መግባባት ላይ ተደርሷል።
የሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዙር የባለሃብት ምክክር መድረክ /የኢንቨስትመንት ፎረም/ በአንጎለላናጣራ ወረዳ ጎልባ ቀበሌ የካቲት 2/2017 ዓም ተካሂዷል፡፡ በዚህ መድረክ ላይ የክልል እና የዞን ከፍተኛ አመራሮች ፣ የወረዳ አመራሮች ፣ አጋር አካላት ፣ ባለሃብቶች ፣ የዞን መምሪያ ማኔጅመንት አባላት እና ባለሞያዎች ተገኝዋል፡፡ በዚህ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የተከበሩ አብዱ ሁሴን (ዶክተር)በሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ጎለባ ቀበሌ የሚገኘውን በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ባጃጆችን የሚያመርት እና የወረቀት ፋብሪካዎችን መርቀዋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የከተሞች ክላስተር አስተባባሪና የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ አህመድን መሃመድ (ዶክተር)፣ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዲሪስ አብዱን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል። አመራሮቹ ከምርቃ ሥነ ሥርዓቱ በተጓዳኝ ሌሎች በአንጎለላና ጠራ እና ቡልጋ ከተማ አስተዳደር በማምረት ላይ የሚገኙ ፋብሪካዎችን በመጎብኘት አበረታተዋል። ከተጎበኙት ፋብሪካዎች መካከል በአንጎለላና ጠራ ወረዳ የሚገኘው ጀር የተቀናጀ የምግብ ማምረቻ፣ ኤቨርብራት የፕላስቲክ ፋብሪካ እና ሌሎችም ይገኙበታል። ጀር የተቀናጀ የምግብ ማምረቻ በአሁኑ ሰዓት ዘይት እያመረተ ሲሆን፣ በቀጣይ ሁለት ወራት አልሚ ምግቦችን ማምረት እንደሚጀምር ተጠቁሟል።በተዘጋጀው መድረክ ላይ የዞኑን የኢንቨስትመንት ሰነድ በዞኑ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ ደምሰው መንበሩ የቀረበ ሲሆን ይህንን ተከትሎ ፓነል ውይይት ተደርጓል፡፡ በፓናል ውይይቱ ላይ በባለሃብቱ የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበው ምላሽ ይተሰጣቸው ሲሆኑ በአጭር ጊዜ ዉስጥ ምላሸ የሚሰጣቸውም እንዳሉ ተገልጧል ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ግንባታቸውን ጨርሰው ወደ ምርት ለገቡ 10 የአምራች ኢንዱስትሪዎች የሰርተፊኬት እና የክሪሰታል ሽልማት ከክብር እንግዶቹ ተቀብለዋል፡፡ለአጋር አካላትም እንዲሁ ስለነበራቸው መልካም አስተዋጽዖ የሰረተፊኬት ሽልማት ተሰጥቷል፡፡
ቀን 09/12/2017የሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ የመስክ መልስ ግምገማውን አደረገ።ዞኑ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ከሆነ ውሎ አድሯል ቡልጋ ከተማ አሰተዳደርም ለኢንቨስትመንቱ ዘርፍ ምቹ እና የኢንቨስትመንት ማዳረሻ እየሆነ መጥቷል። ለዚህም ማሳያው ከለሚ ናሽናል ሴመንት ቀጥሎ ትልቁ የባይጅ ሴራሚክ ፋብሪካ ግንባታው በጥሩ ደረጃ ላይ የሚገኝ እና የመስሪያ ሸዱ በ86,000 ካሜ ላይ አርፎ እየተጠናቀቀ ይገኛል። በቡልጋ ከተማ አስተዳደር ከሐምሌ 25- ነሐሴ 5/2017 የቆየ 8አባላት የያዘ ጠንካራ የባለሙያ ስምሪት በመስጠት 168 ፕሮጀክቶችን በር ከበር በመንቀሳቀስ እንድታዪ ሲደረግ ይኸም ለዞናችንም ሆነ ለክልላቸን ተሞክሮ የሚሆኑ ግኝቶችተገኝተዋል ከማምረት አቅም መሻሻል:የስራ እድሎችን መፍጠሪያ ሀብት ከማስፋት:ከመመሪያ እና ደንቦች መከበር:የአምራች ኢንዱስትሪን ከመከታተል: እንድሁም የክላስተር አደረጃጀቶ ጋር መልካም ጅምሮችና የባለሀብቱን የስራ ተነሻሻነት በመጨመር ዞናችን ከጊዜ ወደ ጊዜ ምቹና ተመራጭ እየሆነ እንደመጣ ያሳያል። በአንፃሩ በአንዳንድ አልሚዎችና ባለሀብቶች ደግሞ ችግሮች እንዳሉ ማግኘት የተቻለ ሲሆን የተረከቡትን ቦታ ያለስራ አጥሮ መቀመጥ:ግንባታ ጀምሮ ማቆም :ሞርት ማምረት ጀምሮ ማቆሙ: የመብራት የመንገድ እና የቴሌ የፋይናንስ መሰል ችግሮች መኖራቸውን አስተውለናል።በሌላው በኩል በ2016እና 2017 መሬት የወሰዱ ባለሀብቶች የተሻለ የግንባታ ሂደት ላይ መኖራቸው ብቻ ሳይሆን የባለሀብቶቻችንና የመንግስት ፍላጎት ምን ያህል እየተጣጣመ መምጣቱን የሚሳይና የሚበረታታ ተግባር ነው። በአጠቃለይ ለ2018 ዕቅድ ላይ የታዪ ምልከታዎችን በማካተት አሁንም የክልሉ እንዲሁም ሀገራዊ የኢንቨስትመን መዳረሻነታችንን አጠናክርን እንድቀጥል እና አምራች ኢንዱስትሪው እንድነቃቃ ትልቅ ግብአት ከማግኘታችን ባለፈ የነበሩ አንዳንድ ችግሮችን እንድናርም በር የከፈተልን ስምሪት እንደነበር መወሰድ ይቻላል።
የሰሜንሸዋዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ በክልሉ ውስጥ ካሉ ዞኖች መካከል ተወዳድሮ በ2017በጀት አመተሰ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት 90.73 ነጥብ በማግኘት 1ኛ ደረጃ ወጥቷል በዚህም የሜዳልያ የዋንጫ እና የላፕቶፕ ኮንፒተር ተሸላሚ ሆኗል። ለዚህ ውጤት መምጣት እስከ ወረዳ ያሉ የተቋሙ ጠቅላላ ሰራተኛ ጠቅላላ አመራር እና ባለድርሻ አካላት እንዲሁም የዞኑ የአስተባባሪ ኮሚቴ ድጋፍ ለዚህ ውጤት አብቅቶናል ።እንኳን ደስያላችሁ እንኳን ደስያለን!!
የሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ ዛሬ መስከረም 12 /2018 ዓም ባደረገው የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ ከዞኑ ካሉት የ ወረዳ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤቶች መካከል ተወዳድረው የተሻለ አፈፃፀም ያላቸውን ለይቶ የዋንጫና የሰርተፌኬት ሽልማት ሰጥቷቸዋል ። በዚህም 1ኛ. ም/ሸንኮራ ወረዳ 2ኛ . አንጎለላና ጣራ ወረዳ 3ኛ. መንዝ ጌራ ወረዳ ሲሆኑ በከተማ አስተዳድር የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት በኩልም በተመሳሳይ 1ኛ. ቡልጋ ከተማ አስተዳደር 2ኛ. መሐል ሜዳ ከተማ አስተዳደር 3ኛ . ደ/ሲና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት በመሆን ወጥተዋል ። ሽልማታቸውንም ከእለቱ የክብር እንግዶች ከአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ከአቶ ኢንድሪስ አብዱ እና ምክትል ቢሮ ኃላፊ ከአቶ ተፈሪ ታረቀኝ እጅ ተቀብለዋል ።በዕለቱም ከሁሉም የወረዳና ከተሞች የጽ/ቤት ኃላፊዎች ጋር መምሪያው የመግባብያ ሰነድ ተፈራርሟል ።
በሰሜን ሸዋ ዞን ቡልጋ ከተማ ጥር 27/2017 ዓም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሚል መሪ ቃል ወረዳዊ የኢንቨትመት ፎረም ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የከተማው አስተባባሪ አመራሮቾ፣ጠቅላላ አመራሮች ፣ ባለሀብቶቾ፣ ተጋባዠዥ እንግዶች እና የሁሉም ባንክ አመራሮች በተጨማሪም የከተማው የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመት ፅ/ቤት ባለሙያዎች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ በዕለቱም ባለሀብቱ ያለባቸውን ችግር ማለትም የመሠረተ ልማት መብራት ፣ መንገድ እንዲሁም የብድር ፣የጥሬ ዕቃ እና ለከተማው አስተዳደር ነዋሪው ህብረተሰቡን በልማት እና ከስራ ዕድል ፈጠራ አንጻር ከማገዝ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል፡፡
የሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዙር የባለሃብት ምክክር መድረክ /የኢንቨስትመንት ፎረም/ በአንጎለላናጣራ ወረዳ ጎልባ ቀበሌ የካቲት 2/2017 ዓም ተካሂዷል፡፡ በዚህ መድረክ ላይ የክልል እና የዞን ከፍተኛ አመራሮች ፣ የወረዳ አመራሮች ፣ አጋር አካላት ፣ ባለሃብቶች ፣ የዞን መምሪያ ማኔጅመንት አባላት እና ባለሞያዎች ተገኝዋል፡፡ በዚህ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የተከበሩ አብዱ ሁሴን (ዶክተር)በሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ጎለባ ቀበሌ የሚገኘውን በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ባጃጆችን የሚያመርት እና የወረቀት ፋብሪካዎችን መርቀዋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የከተሞች ክላስተር አስተባባሪና የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ አህመድን መሃመድ (ዶክተር)፣ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዲሪስ አብዱን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል። አመራሮቹ ከምርቃ ሥነ ሥርዓቱ በተጓዳኝ ሌሎች በአንጎለላና ጠራ እና ቡልጋ ከተማ አስተዳደር በማምረት ላይ የሚገኙ ፋብሪካዎችን በመጎብኘት አበረታተዋል። ከተጎበኙት ፋብሪካዎች መካከል በአንጎለላና ጠራ ወረዳ የሚገኘው ጀር የተቀናጀ የምግብ ማምረቻ፣ ኤቨርብራት የፕላስቲክ ፋብሪካ እና ሌሎችም ይገኙበታል። ጀር የተቀናጀ የምግብ ማምረቻ በአሁኑ ሰዓት ዘይት እያመረተ ሲሆን፣ በቀጣይ ሁለት ወራት አልሚ ምግቦችን ማምረት እንደሚጀምር ተጠቁሟል።በተዘጋጀው መድረክ ላይ የዞኑን የኢንቨስትመንት ሰነድ በዞኑ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ ደምሰው መንበሩ የቀረበ ሲሆን ይህንን ተከትሎ ፓነል ውይይት ተደርጓል፡፡ በፓናል ውይይቱ ላይ በባለሃብቱ የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበው ምላሽ ይተሰጣቸው ሲሆኑ በአጭር ጊዜ ዉስጥ ምላሸ የሚሰጣቸውም እንዳሉ ተገልጧል ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ግንባታቸውን ጨርሰው ወደ ምርት ለገቡ 10 የአምራች ኢንዱስትሪዎች የሰርተፊኬት እና የክሪሰታል ሽልማት ከክብር እንግዶቹ ተቀብለዋል፡፡ለአጋር አካላትም እንዲሁ ስለነበራቸው መልካም አስተዋጽዖ የሰረተፊኬት ሽልማት ተሰጥቷል፡፡
የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ስትሪንግ ኮሚቴ እቅዱን እና ተግባራቶችን ገመገመ።በሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ የኢንቨስትመንቱን ዘርፍ የሚያነቃቃውን የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ሁነት የካቲት 2/2017 ዓ.ም በዞኑ አንጎለላና ጠራ ወረዳ ማካሄዱን ተከትሎ የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።በዛሬው እለትም ሁሉም የዞን መምሪያ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ዘርፉ ያለበትን ሁኔታ ግምገማ ተደርጓል።የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተክለየስ በለጠ እና የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አይነኩሉ አበበ መድረኩን መርተውታል።የመምሪያው ሃላፊ አቶ ደምሰው መንበሩ መነሻ ሃሳብ አቅርበዋል ውይይትም ተደርጎበታል። የቀጣይ አቅጣጫዎችም ተመላክተዋል- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ተቋማዊ ሆኖ እንዲመራ ማድረግ እንዳለበት - 5ቱ የክላስተር አስተባባሪዎች በስራቸው ያሉትን ኮሚቴዎች እቅድ አቅደው እንዲወያዩ አቅጣጫ ተቀምጧል- የኢትዮጵያ ታምርት የንቅናቄ መድረኩን በድምቀት ለማክበር ሁሉም የክላስተር አስተባባሪ በባለቤትነት በመያዝ በአሉን በድምቀት ለማክበር የድርሻውን መወጣት እንዳለበት መግባባት ተፈጥሯል።በየደረጃ ያለ አመራር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ላይ ባለሀብቶች እንዲሳተፉ የተጠናከረ ስራ መሰራት እንዳለበት መግባባት ላይ ተደርሷል።
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ስትሪንግ ኮሚቴ እቅዱን እና ተግባራቶችን ገመገመ።በሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ የኢንቨስትመንቱን ዘርፍ የሚያነቃቃውን የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ሁነት የካቲት 2/2017 ዓ.ም በዞኑ አንጎለላና ጠራ ወረዳ ማካሄዱን ተከትሎ የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።በዛሬው እለትም ሁሉም የዞን መምሪያ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ዘርፉ ያለበትን ሁኔታ ግምገማ ተደርጓል።የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተክለየስ በለጠ እና የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አይነኩሉ አበበ መድረኩን መርተውታል።የመምሪያው ሃላፊ አቶ ደምሰው መንበሩ መነሻ ሃሳብ አቅርበዋል ውይይትም ተደርጎበታል። የቀጣይ አቅጣጫዎችም ተመላክተዋል- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ተቋማዊ ሆኖ እንዲመራ ማድረግ እንዳለበት - 5ቱ የክላስተር አስተባባሪዎች በስራቸው ያሉትን ኮሚቴዎች እቅድ አቅደው እንዲወያዩ አቅጣጫ ተቀምጧል- የኢትዮጵያ ታምርት የንቅናቄ መድረኩን በድምቀት ለማክበር ሁሉም የክላስተር አስተባባሪ በባለቤትነት በመያዝ በአሉን በድምቀት ለማክበር የድርሻውን መወጣት እንዳለበት መግባባት ተፈጥሯል።- በየደረጃ ያለ አመራር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ላይ ባለሀብቶች እንዲሳተፉ የተጠናከረ ስራ መሰራት እንዳለበት መግባባት ላይ ተደርሷል።
Teff (Eragrostis tef) is a highly nutritious and versatile grain native to North Shewa Zone and is a staple food in Ethiopian cuisine. It holds significant cultural, economic, and nutritional importance in the country.