የሰሜን ሸዋ ዞን ኢንዱስተሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ ከሃምሌ 23 /2017 ዓም ጅምሮ በቡልጋ ከተማ አስተዳደር የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ምልከታ እና ለከተማው እንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ሱፕርቪዝን ድጋፍ አድርጓል፡፡